ዕዝራ ሐዲስ Vs ዕዝራ ሱቱኤል ክፍል ሁለት

 


ከቅዱስ ቄርሎስ ድርሳን የተወሰደ /የብራና/

በክርስቶስ ክርስቲያን በወልድ ውሉደ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳውያን የተሰኛችሁ ኦርቶዶክሳውያን አባቶቼ ካህናት ፤ ወንድሞቼ ዲያቆናት ፤ እህቶቼና ወንድሞቼ ሁላችሁም እንደምን ሰነበታችሁልኝ ፡፡

ዕዝራ ሐዲስ(ሊቀ ሊቃውንት) Vs ዕዝራ ሱቱኤል ክፍል አንድ

               

በክርስቶስ ክርስቲያን በወልድ ውሉደ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳውያን የተሰኛችሁ ኦርቶዶክሳውያን አባቶቼ ካህናት ፤ ወንድሞቼ ዲያቆናት ፤ እህቶቼና ወንድሞቼ ሁላችሁም እንደምን ሰነበታችሁልኝ ፡፡ ከሰሞኑ በገባሁት ቃል መሰረት በ2008 ዓ.ም ድርሳነ ቄርሎስን ለሕትመት ያበቁትና በአሁኑ ሰዓት በስሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት በመንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም የዐራቱ ጉባዔያት ትርጓሜ ምስክር መምህር ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ቄርሎሱን ሲያሳትሙ ተቀብዓ የሚለውን ተሰብአ እያሉ እየለወጡ፣ በኢሳይያስና በዳዊት ስለ ተቀብዓ የተነገሩ ትንቢቶችን ቆርጠው እያስወጡ የጻፉት መሆኑን ለማሳወቅ እወዳለሁ ፡፡