ክፍል ሦስት
“ዘተወልደ በዳኃሪ መዋዕል በሥጋ ፤ ወተቀብዓ ውስተ ዝንቱ ዓለም በዘይትፌኖ እምኀበ እግዚአብሔር አብ ወተሰምየ ክርስቶስ ፡፡ አኮ በእንተ ካልዕ አላ በእንተ ዘተቀብዓ ፤ እስመ ክርስቶስ ብሂል ቅቡዕ ብሂል ፡፡”
አማርኛ ትርጉም
“በኋላ ዘመን በሥጋ የተወለደ ፤ ከእግዚአብሔር አብ በሚገኝ ክብር በዚህ ዓለም የከበረው ፤ ክርስቶስ የተባለው እርሱ ነው ፡፡ በሌላም አይደለም ስለተቀባ ነው እንጅ ፤ ክርስቶስ ማለት የተቀባ ማለት ነውና”
================================
የሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ትርጉም
“ዘተወልደ በደኃሪ መዋዕል በሥጋ ፤ ወከብረ በዝንቱ ዓለም በዘይትፌኔ እምኀበ እግዚአብሔር አብ፤ ወተሰምየ ክርስቶስ ፤ አኮ በእን ካልዕ ፤ አላ በእንተ በዘተሰብአ ፤ እስመ ክርስቶስ ብሂል አሐዱ እምክልኤቱ ብሂል፤
የአማርኛ ትርጉማቸው፡
“በኋላ ዘመን በሥጋ የተወለደ ፤ ከአብ በሚገኝ ክብር በዚህ ዓለም የከበረው እሱ ነው ፡፡ ከአብ የተገኘም ክብር አካለ ቃል ነው ፡፡ ክርስቶስ ተባለ ፤ በኅድረት አይደለም ፤ ቢዋሐድ ነው እንጅ ፤ ክርስቶስ ማለት በተዋሕዶ ከበረ ማለት ነውና” ብለውታል ፡፡
==============================